ሶስቱ መሰረቶች


1.0 بواسطة Abdulsemed
31/08/2019

ሶስቱ መሰረቶችحول

الأُصُولُ الثَّلاثَةُ ሶስቱ መሰረቶች ሸይኽ ሙሐመድ ኢብኑ ዐብዲል ወህሃብ ረሒመሁላህ

الأُصُولُ الثَّلاثَةُ

ሶስቱ መሰረቶች

ሸይኽ

ሙሐመድ ኢብኑ ዐብዲል ወህሃብ

ረሒመሁላህ

(1115 - 1206 دقيقة)

መግቢያ

"አልኡሱሉ አሥሠላሣህ" እና "አልቀዋዒዱል አርበዕ" ኪታቦች በሱንኒው አለም ባሉ ሙስሊሞች ዘንድ እውቅና እና እና ያላቸው ኪታቦች ናቸው ፡፡ ኪታቦቹ በውስጣቸው ከያዙት አንገብጋቢ የተውሒድ መልእክት በተጨማሪ በራሱ እራሱን እራሱን የቻለ ትልቅ ስርኣተ ትምህርት ትምህርት ፡፡ ፡፡ እያንዳንዱ ነጥብ በቁርኣናዊ ወይም ሐዲሣዊ ማስረጃ መደገፉ በዚህ ትምህርት ትምህርት ውስጥ ውስጥ ያለፈ የትኛውንም እምነት ነክ ነክ ያለ ያለ ማስረጃ ማስረጃ ማስረጃ እንደማይገባው እንደማይገባው ፅኑ መልእክት አለው ፡፡

በትርጉም ስራዬ ላይ በኪታቦቹ ውስጥ የተጠቀሱ የቁርኣን ፣ ሐዲሦችን እና የዑለማእ ንግግሮችን ያሰፈርኩ ያሰፈርኩ ሲሆን ሲሆን ቡኻሪና ሙስሊም ሙስሊም ሙስሊም ውጭ ባሉት ባሉት ላይ ላይ ላይ የሸይኹል የሸይኹል የሸይኹል አስፍሬያለሁ ፡፡ ፡፡ ፡፡ አልፎ አልፎ ሀሳቦችን ያብራራሉ ብዬ ያሰብኳቸውን ማስታወሻዎች ከግርጌ አስፍሬያለሁ ፡፡

ምልክቶች ለመማር ማስተማር ይበልጥ እንዲያግዝ በማለም ሙሉ ትርጉም ከማድረግ ይልቅ ይልቅ ዐረብኛውን ካሰፈርኩ በኋላ ቀጥሎ ቀጥሎ ያስከተልኩ ሲሆን ሲሆን ሲሆን ሲሆን ለጀማሪዎች እንዲያግዝ እንዲያግዝ በማሰብም ምልክቶች ምልክቶች ምልክቶች (ሐረካት) እንዲኖሩ አድርጌያለሁ ፡፡

ያለንበት ዘመን እንደ አሕባሽ ያሉ የጥፋት ሃይሎች ለመናድ ፣ ህዝባችንን በብልሹ እምነቶች ቆርጠው ቆርጠው የተነሱበት የተነሱበት እንደመሆኑ ወላጆች ወላጆች ወላጆች ከመቼውም ጊዜ ጊዜ ጊዜ በበለጠ ሊሰጡ የሚገባቸው የሚገባቸው ነው ፡፡ ፡፡ ፡፡ ሁሌ እንደ አሸን እየፈሉ ያሉ የአስተሳሰብ ወረራዎችን ህሊናን ህሊናን ማዳበር ቀዳሚው ምርጫ ወላጆች ወላጆች የትልቅ ትልቅ ትልቅ እና እና እና መሰል ለልጆቻቸው ለልጆቻቸው ለልጆቻቸው ለልጆቻቸው ለልጆቻቸው ለልጆቻቸው በማቅረብ በማቅረብ ለልጆቻቸው በማቅረብ ለልጆቻቸው በማቅረብ በማቅረብ በማቅረብ በማቅረብ ለልጆቻቸው በማቅረብ በማቅረብ በማቅረብ ለልጆቻቸው እንዲያውቁ እንዲያውቁ እንዲያውቁ እንዲያውቁ እንዲያውቁ እንዲያውቁ ፡፡ ፡፡ ፡፡ ፡፡ ፡፡ ፡፡ ፡፡ ፡፡ ዛሬ ላይ ለተውሒድ ግንዛቤውና ፍቅሩ ያለው ትውልድ ማፍራታችን በሂደት ጠንካራ ህዝብ ለመገንባት ፅኑ መሰረት ይሆነናል ፡፡ ፡፡

መፅሐፉ በቀጣይ እትም በተሻለ መልኩ ይወጣ ዘንድ እርምት ሀሳብ ያለው ያለው ሰው ለሚሰጠኝ ጥቆማ አስቀድሜ ከልብ አመሰግናለሁ ፡፡

ሙሐመድ አሕመድ ሙነወር

15 ሙሐመድ ኢብኑ ዐብዲል ወህሃብ አላህ በ 15 1115 ዓመተ-ሂጅራ ተወልደው በ 1206 ነው የሞቱት ፡፡ ቁርኣንን ገና አስር አመት ሳይሞላቸው የሐፈዙ ሲሆን ፍለጋ ከትውልድ ቀያቸው ቀያቸው ወደ መካ ፣ መዲናህ መዲናህ አልአሕሳእ አልአሕሳእ ፣ ፣ ፣ ፣ ፣ ፣ ፣ ፡፡ ፡፡ ፡፡ የተወለዱትም የሞቱትም ዑየይናህ ውስጥ ነው ፣ በሳዑዲ ዐረቢያ ነጅድ ክልል ፡፡ ለደዕዋ የሚያግዛቸውን እውቀት ከገበዩ በኋላ በቀጥታ ወደ ደዕዋው መስክ በመግባት ህይወታቸውን በዚሁ ላይ አሳልፈዋል ፡፡ ፡፡ የደዕዋቸው ቀዳሚ ትኩረትም በዘመናቸው በሰፊው የተንሰራፋውን በኢስላም ስም የሚፈፀም የባእድ አምልኮ መጋፈጥ ነበር ፡፡ የተውሒድ ዘመቻቸው በአላህ እገዛ ፍሬ አፍርቶ የልፋታቸውን ውጤት በአይናቸው ለማየት በቅተዋል ፡፡

ሸይኹ ዐቂዳን ማስተካከል ላይ ያነጣጠሩ በርከት ያሉ ኪታቦችን ያለፉ ሲሆን ሲሆን ተማሪዎቻቸውና ወራሾቻቸውም ሀላፊነታቸውን ተረክበው የድርሻቸውን ተወጥተዋል ፡፡

ሸይኹ - አላህ ይዘንላቸውና - ጠላቶቻቸው እንደሚቀጥፉባቸው ከቁርኣንና ከሐዲስ ያፈነገጠ እንግዳ አስተሳሰብ አላመጡም ፡፡ ለእያንዳንዱ ንግግሮቻቸው የቁርኣንና የሐዲስ ማስረጃ መጥቀሳቸውም ይህንን ሐቅ በሚገባ ያስረዳል ፡፡ በየመሀሉ የቀደምት ዑለማዎችን ንግግሮች ጣል ማድረጋቸውም በቀደምቶቹ ፍኖት የሚጓዙ እንጂ እንጂ አዲስ አስተሳሰብ ጠንሳሽ እንዳልሆኑ በቂ ምስክር ነው ፡፡

معلومات أكثر ل تطبيق

احدث اصدار

1.0

محمل

JJ Projeat

Android متطلبات النظام

Android 2.1+

الإبلاغ

تحديد كغير مناسب

عرض المزيد

Use APKPure App

Get ሶስቱ መሰረቶች old version APK for Android

تحميل

Use APKPure App

Get ሶስቱ መሰረቶች old version APK for Android

تحميل

ሶስቱ መሰረቶች البديل

احصل على المزيد Abdulsemed

الاكتشاف